የትግሬው ፋሽስት ቡድን መላውን ዐማራ አሸባሪ ብሎ በግልጽ አወጀ!

የትግሬው ፋሽስት ቡድን መላውን ዐማራ አሸባሪ ብሎ በግልጽ አወጀ!

ጎንደር ላይ የሚደረገው ትግል ከማናቸውም ውጫዊ ኃይል ነጻ ነው!

ዛሬ ማምሻውን ፋሽስታዊ ሥርዓቱ በሚቆጣጠራቸው የዜና ማሰራጫዎች የወልቃይት ዐማሮችንን ጥያቄ ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው፤ እነርሱም አሸባሪዎች ናቸው ሲል አውጇል፡፡ የአርማጪሆን ድንበር ጠባቂዎች ባለፉት ጥቂት ወራት ሽፍቶችና ወንበዴዎች ሲል መከራረሙ የታወቀ ቢሆንም አሁን ሁሉንም ዐማራ አሸባሪ ነው ብሎ ማወጁ ሥርዓቱ የገባበት ጭንቅ ማሳያ ነው፡፡

በ85/86 ዓ.ም. የዘመን መለወጫ ወቅት አደባባይ ኢየሱስ ላይ የጨፈጨፋቸውን ዐማሮች እንዳሁኑ ሁሉ የከንቲቫ ጽ/ቤቱን ለመዝረፍ የመጡ ሽፍቶች ብሏቸው እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ ዐማራን ለማጥፋት ማናቸውንም ዓይነት መወንጀያ ምክንያት ከመጠቀም ወደ ኋላ እንደማይሉ ግልጽ ነው፡፡

ወያኔዎች ያላወቁት ነገር ቢኖር ዐማራ ትግስተኛ መሆኑን ነው፤ ትግስት ፍርሃት እንዳልሆነ አልገባቸውም፡፡ የዐማራ ሕዝብ ለሃያ አምስት ዓመታት የተሸከማቸው ለአገር አንድነት ሲል ነበር፡፡ አሁን ግን አገር የለችም፤ በአናሳ ጠባብ ብሔርተኞች አገር በካርታ ላይ ብቻ ቀርታለች፡፡ የዐማራ ሕዝብ ራሱን ለማዳን ማንኛውንም መስዋትእነት ይከፍላል፤ እንኳንስ ለጠባብ አናሳ የትግሬ ቡድኖች ቀርቶ ጣሊያንንም መክቷል፡፡

በዚሁ አጋጣሚ መላው ዐማራ የሚያደርገው ትግል ግንቦት 7ን ጨምሮ ማንኛውንም ኃይል የማይወክልና ራሱን ከጭቆና ለማላቀቅ የሚደረግ መሆኑን ብቻ ማስረዳት ያስፈልጋል፡፡ ማንኛውም የዐማራው እልቂት የሚያሳስበው ወጣት ሁሉ በኮሎኔል ደመቀ ሥር ሆኖ መንቀሳቀስ አለበት፡፡

በመጀመሪያው መጨረሻም፤

ደጉ አንዳርጋቸው እንደሚታሰር ከተለያየ አቅጣጫ መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ ገዱ እንደሚባለው እውነተኛ የዐማራ ተቆርቋሪ ከሆነ የክልሉን ልዩ ኃይልና ፖሊስ ይዞ የትግሬን መከላከያ ይገጥማል፤ ያን ካደረገ መላው ዐማራም ከጎኑ ይሠለፋል፡፡ ካልሆነ ግን ከንቱ ማዘናጊያ እንዳትሆን ስጋት አለን፡፡ የጎንደር ዐማሮችን ለማገዝ ከየቦታው የመጣችሁ ዐማሮች የብአዴን አመራሮች ለማረጋጋት በሚል የሚሰጧሁን ምክር መቀበል ሞኝነት መሆኑን እንድታውቁት እንወዳለን፡፡ ብአዴን ጥርስ የሌለው ውሻ ነው፤ ተረጋጉ ቢልም ነገ የሕወሓት ደኅንነት በየቤትህ እየመጠረ ሲወስድህ ተው እንኳ ብሎ መጠየቅ የሚችል አይደለም፡፡

የዐማራ እግሮች ሁሉ ወደ ጎንደር ያመራሉ!!