የመኢአድ ህጋዊ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት አማረ ብቻ ነዉ

የመኢአድ ህጋዊ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት አማረ ብቻ ነዉ

አቶ ማሙሸት አማረ የሽብር ክስ ተመሰረተባቸው
ማሙሸት ዓማረ ጽኑው ኢትዮጵያዊ!

መኢአድ 483 የጠቅላላ ጉባኤ አባላት አሉት:: ከጥቅምት 28/2007 እስከ ጥቅምት 30/2007 በተካሄደዉ ጠቅላላ ጉባኤ 483 የጠቅላላ ጉባኤ አባላቱ በተሳተፉበት በ477 የጠቅላላ ጉባኤ አባላት አመራሩን መረጠ:: በዚህ ምርጫም አቶ ማሙሸት አማረ የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ሆነዉ ተመረጡ::

ሆኖም ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ጉባኤዉን ዉጤት ህጋዊ ነዉ ብሎ ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነምና ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ጥር 3/2007 ዓም እንዲጠራ ተወሰነ:: ሁለተኛዉ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲካሄድ ሲጠራ ከ483 የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ዉስጥ 425 አባላት ተገኝተዉ መሪያቸዉን የመምረጥ ስልጣን ያላቸዉ እነሱ ብቻ መሆናቸዉን አስረግጠዉ አስረዱ:: በዚህም ዉሳኔአቸዉ መሰረት የድርጅቱ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት አማረ መሆኑን በአንድ ድምጽ ወስነዉ ሄዱ::

ዝርዝሩን ለማንበብ መገናኛዉን ይጠቁሙ

North America AEUP support Mamushet Amare.pdf